Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 ለዘለዓለም ዓለም ሁልጊዜ ሕግህን እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 ከዘላለም እስከ ዘላለም፣ ሕግህን ዘወትር እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

44 ሕግህን ባለማቋረጥ ለዘለዓለም እስከ ዘለዓለም እፈጽማለሁ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:44
5 Referências Cruzadas  

ለዘለዓለም ለፍጻሜውም ትእዛዝህን አደርግ ዘንድ ልቤን አዘነበልሁ።


አቤቱ፥ በሌሊት ስምህን አሰብሁ፥ ሕግህንም ጠበቅሁ።


ዐመፀኛው ወደ ፊት ያምፅ፤ ርኩሱም ወደ ፊት ይርከስ፤ ጻድቁም ወደ ፊት ጽድቅ ያድርግ፤ ቅዱሱም ወደ ፊት ይቀደስ፤” አለ።


ስለዚህ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት ይቆማሉ፤ ሌሊትና ቀንም በመቅደሱ ውስጥ ያመልኩታል፤ በዙፋኑም ላይ የተቀመጠው ድንኳኑን በእነርሱ ላይ ይዘረጋል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios