Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:167 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

167 ነፍሴ ምስክርህን ጠበቀች እጅግም ወደደችው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

167 ነፍሴ ምስክርነትህን ትጠብቃለች፤ እጅግ እወድደዋለሁና።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

167 ትእዛዞችህን እጠብቃለሁ፤ በሙሉ ልቤም እወዳቸዋለሁ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:167
10 Referências Cruzadas  

የልቤ ደስታ ነውና ምስክርህን ለዘለዓለም ወረስሁ።


ትእዛዝህን እንደ ወደድሁ ተመልከት፥ አቤቱ፥ በምሕረትህ ሕያው አድርገኝ።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


አቤቱ፥ ሕግህን እንደምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው።


በዚያን ጊዜ እንዲህ አልሁ፦ “እነሆ፥ መጣሁ፥ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፥


በውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛልና፥


“ከነዚያ ወራት በኋላ ከእነርሱ ጋር የምገባው ኪዳን ይህ ነው፥ ይላል ጌታ፤ “በልባቸው ሕጌን አኖራለሁ፥ በልቡናቸውም እጽፈዋለሁ፤”


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios