Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:166 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

166 አቤቱ፥ ማዳንህን ተስፋ አደርግሁ፥ ትእዛዛትህንም ጠበቅሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

166 እግዚአብሔር ሆይ፤ ማዳንህን ተስፋ አደርጋለሁ፤ ትእዛዝህንም እፈጽማለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

166 እግዚአብሔር ሆይ! አዳኝነትህን በተስፋ እጠባበቃለሁ፤ ትእዛዞችህንም እፈጽማለሁ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:166
10 Referências Cruzadas  

ጌታ ሆይ፥ መድኃኒትህን እጠብቃለሁ።


አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


ነፍሴ መድኃኒትህን ናፈቀች፥ በቃልህም ታመንሁ።


ፍሩ፥ ኃጢአትንም አትሥሩ፥ በመኝታችሁ ሳላችሁ በልባችሁ አስቡ፥ ዝምም በሉ።


ምስጋናን የሚሠዋ ያከብረኛል፥ የእግዚአብሔርን ማዳን ለእርሱ የማሳይበት መንገድ ከዚያ አለ።


ሰው ዝም ብሎ የእግዚአብሔርን ማዳን ተስፋ ቢያደርግ መልካም ነው።


ፈቃዱን ሊያደርግ የሚወድ ቢኖር፥ እርሱ ይህ ትምህርት ከእግዚአብሔር እንደሆነ ወይንም እኔ ከራሴ የምናገር እንደሆነ ያውቃል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios