Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:146 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

146 ወደ አንተ ጮኽሁ፥ አድነኝ፥ ምስክርህንም እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

146 ወደ አንተ እጣራለሁና አድነኝ፤ ምስክርነትህንም እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

146 ወደ አንተ እጮኻለሁ፤ አድነኝም፤ እኔም ሕግህን እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:146
7 Referências Cruzadas  

ከሰው ግፍ አድነኝ፥ ትእዛዝህንም እጠብቃለሁ።


ሕጉን የሚጠብቁ፥ በፍጹም ልብ የሚሹት ምስጉኖች ናቸው፥


እኔ የአንተ ነኝ፥ ፍርድህን ፈልጌአለሁና አድነኝ።


ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።”


መድኃኒታችንም ከኃጢአት ሁሉ እንዲቤዠን፥ መልካሙንም ለማድረግ የሚቀናውን ገንዘቡም የሚሆነውን ሕዝብ ለራሱ እንዲያነጻ፥ ስለ እኛ ነፍሱን ሰጥቶአል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios