Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:134 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

134 ከሰው ግፍ አድነኝ፥ ትእዛዝህንም እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

134 ትእዛዝህን መጠበቅ እንድችል፣ ከሰዎች ጥቃት ታደገኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

134 ትእዛዞችህን መጠበቅ እንድችል ከሚጨቊኑኝ ሰዎች እጅ አድነኝ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:134
9 Referências Cruzadas  

ባርያህን በመልካም ጠብቀው፥ ትዕቢተኞችም አይጋፉኝ።


አቤቱ፥ ወደ አንተ ጮኽሁ፦ አንተ መጠጊያዬ ነህ፥ በሕያዋንም ምድር አንተ እድል ፈንታዬ ነህ አልሁ።


አቤቱ፥ በአንተ ዘንድ ሰእለት አለብኝ፥ የምስጋና መሥዋዕት አቀርብልሀለሁ፥


በይሁዳም ሁሉና በገሊላ በሰማርያም የነበሩት አብያተ ክርስቲያናት በሰላም ኖሩ፤ ታነጹም፤ በእግዚአብሔርም ፍርሃትና በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios