Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:133 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

133 አካሄዴን እንደ ቃልህ አቅና፥ ኃጢአትም ሁሉ አይግዛኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

133 አካሄዴን እንደ ቃልህ ቀና አድርግልኝ፤ ኀጢአትም በላዬ እንዲሠለጥን አትፍቀድ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

133 በተስፋ ቃልህ መሠረት አካሄዴን አስተካክል፤ ስሕተትም እንዲሠለጥንብኝ አታድርግ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:133
9 Referências Cruzadas  

እንደ ቃልህ ደግፈኝ፥ ሕያውም እሆናለሁ፥ ከተስፋዬም አልፈር።


እግርህ እንዲናወጥ አይፈቅድም፥ የሚጠብቅህም አይተኛም።


እግሮች እንዳይናወጡ አረማመዴን በመንገድህ አጽና።


ስሕተትን ማን ያስተውላታል? ከተሰወረ ኃጢአት አንጻኝ።


አስተምርሃለሁ በምትሄድበትም መንገድ እመራሃለሁ፥ ዐይኖቼን በአንተ ላይ አጠናለሁ።


ከጥፋት ጉድጓድ ከረግረግም ጭቃ አወጣኝ፥ እግሮቼንም በድንጋይ ላይ አቆማቸው፥ አረማመዴንም አጸና።


እርሱ የታማኞቹን እግር ይጠብቃል ሰው በኃይሉ አይበረታምና፥ ኃጥአን ግን ዝም ብለው በጨለማ ይጣላሉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios