Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:114 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

114 አንተ ረዳቴና መጠጊያዬ ነህ፥ በቃልህም ተማመንሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

114 አንተ መጠጊያዬና ጋሻዬ ነህ፤ ቃልህን በተስፋ እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

114 አንተ ጋሻዬና መሸሸጊያዬ ነህ፤ በቃልህ ተስፋ አደርጋለሁ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:114
10 Referências Cruzadas  

በፍርድህም ታምኛለሁና የእውነትን ቃል ከአፌ ፈጽመህ አታርቅ።


በቃልህ ታምኛለሁና የሚፈሩህ እኔን አይተው ደስ ይላቸዋል።


ነፍሴ መድኃኒትህን ናፈቀች፥ በቃልህም ታመንሁ።


ብዙ ሰዎች ነፍሴን፦ አምላክሽ አያድንሽም አልዋት።


አንተ ግን፥ አቤቱ፥ ጋሻዬ ነህ፥ ክብሬና ራሴንም ቀና የምታደርገው አንተ ነህ።


አንተ ለእኔ መሸሸጊያዬ ነህ፥ ከጭንቅ ትጠብቀኛለህ፥ ከከበቡኝ ታድነኝ ዘንድ ደስታዬ ነህ።


ከአእላፍ ይልቅ በአደባባዮችህ አንዲት ቀን ትሻላለች፥ በክፉዎች ድንኳኖች ከመቀመጥ ይልቅ፥ በእግዚአብሔር ቤት ደጃፍ ላይ መቅረትን መረጥሁ።


ሰውም ከነፋስ እንደ መሸሸጊያ ከዐውሎ ነፋስም እንደ መጠጊያ፥ በጥም ቦታም እንደ ወንዝ ፈሳሽ፥ በበረሃም አገር እንደ ትልቅ ቋጥኝ ጥላ ይሆናል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios