Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:113 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

113 ዓመፀኞችን ጠላሁ፥ ሕግን ግን ወደድሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

113 መንታ ልብ ያላቸውን ጠላሁ፤ ሕግህን ግን ወደድሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

113 በፍጹም ልባቸው በአንተ የማይታመኑትን ወላዋዮች ሁሉ ጠላሁ፤ ሕግህን ግን ወደድኩ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:113
9 Referências Cruzadas  

ቃልህ ለጉሮሮዬ ጣፋጭ ነው፥ ከማርና ከወለላ ይልቅ ለአፌ ጣፈጠኝ።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


አቤቱ፥ ሕግህን እንደምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው።


የሰዎች ሐሳብ ከንቱ እንደሆነ ጌታ ያውቃል።


ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ ጌታም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፤ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ።


ኢየሩሳሌም ሆይ! እንድትድኚ ልብሽን ከክፉ ነገር እጠቢ። ክፉ ሐሳብ በውስጥሽ የሚኖርብሽ እስከ መቼ ድረስ ነው?


ከውስጥ፥ ከሰው ልብ የሚወጡት ክፉ ሐሳብ፥ ምንዝር፥ ስርቆት፤ ሰው መግደል፥ ዝሙት፥


በእግዚአብሔር እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ክርክርና ማንኛውም የእብሪት እንቅፋት እናፈርሳለን፤ አእምሮን ሁሉ እየማረክን ለክርስቶስ እንዲታዘዝ እናደርጋለን፤


በመንገዱ ሁሉ የሚወላውል ሁለት ሐሳብ ያለው ሰው ነው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios