Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 118:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ይህች የጌታ ደጅ ናት፥ ወደ እርሷ ጻድቃን ይገባሉ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናት፤ ጻድቃን በርሷ በኩል ይገባሉ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ይህ የእግዚአብሔር በር ነው፤ ጻድቃን በእርሱ ይገባሉ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ነፍሴ ሁል​ጊዜ ፍር​ድ​ህን እጅግ ናፈ​ቀች። ትዕ​ቢ​ተ​ኞ​ችን ገሠ​ጽ​ኻ​ቸው፥

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 118:20
7 Referências Cruzadas  

እናንት በሮች ራሳችሁን ከፍ አድርጉ፥ የዘለዓለም ደጆችም ተከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።


እናንተ በሮች ራሳችሁን ከፍ አድርጉ፥ የዘለዓለም ደጆችም ይከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።


በእምነቱ የጸና ጻድቅ ሕዝብ ይገባ ዘንድ በሮችን ክፈቱ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios