Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 107:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 ዐውሎ ነፋሱን አስቆመ፥ ሞገዱም ጸጥ አለ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 ዐውሎ ነፋሱን ጸጥ አደረገ፤ የባሕሩም ሞገድ ረጭ አለ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 ዐውሎ ነፋሱንና ማዕበሉን ጸጥ አደረገ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 107:29
7 Referências Cruzadas  

በጉልበትህ ተራሮችን አጸናሃቸው፥ በኃይልም ታጥቀሃል።


የባሕሩን ማጓራት፥ የሞገድንም ጩኸት፥ የአሕዛብንም ማጉረምረም ዝም ታሰኛለህ።


አቤቱ የሠራዊት አምላክ፥ እንደ አንተ ያለ ማን ነው? አቤቱ፥ አንተ ብርቱ ነህ፥ እውነትህም ይከብብሃል።


ዮናስንም አንሥተው ወደ ባሕሩ ጣሉት፤ ባሕሩም መናወጡን አቆመ።


እርሱም “እናንተ እምነት የጎደላችሁ! ለምን ትፈራላችሁ?” አላቸው፤ ከዚህ በኋላ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸው፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios