Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 106:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ሣርም በሚበላ በበሬ ምሳሌ ክብራቸውን ለወጡ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ክብራቸው የሆነውንም ሣር በሚበላ፣ በበሬ ምስል ለወጡ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 የእግዚአብሔርንም ክብር ሣር በሚበላ እንስሳ ምስል ለወጡ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ቃሉን ልኮ ፈወ​ሳ​ቸው፥ ከጥ​ፋ​ታ​ቸ​ውም አዳ​ና​ቸው።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 106:20
6 Referências Cruzadas  

በስምህ ቀኑን ሁሉ ደስ ይላቸዋል፥ በጽድቅህም ከፍ ከፍ ይላሉ፥


ከእጃቸው ተቀብሎ በቅርጽ መሥሪያ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃ አደረገው፤ እርሱም፦ “እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብጽ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው” አላቸው።


በውኑ አማልክት ያልሆኑትን አማልክቱን የለወጣቸው አንድ ሕዝብ አለን? ነገር ግን ሕዝቤ ክብሩን በማይረባ ነገር ለወጠ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios