Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 105:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 ወይናቸውንና በለሳቸውን መታ፥ የአገራቸውንም ዛፍ ሁሉ ሰበረ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ወይናቸውንና በለሳቸውን መታ፤ የአገራቸውንም ዛፍ ከተከተ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 የወይን ተክሎቻቸውንና የበለስ ዛፎቻቸውን አጠፋ፤ ሌሎቹንም ዛፎቻቸውን ሁሉ ሰባበረ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 መን​ፈ​ሱን አስ​መ​ር​ረ​ዋ​ታ​ልና፤ በከ​ን​ፈ​ሮ​ቹም አዘዘ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 105:33
2 Referências Cruzadas  

ወይናቸውን በበረዶ፥ በለሳቸውንም በአመዳይ አጠፋ።


የእግዚአብሔርም ማኅተም በግምባራቸው ከሌለባቸው ሰዎች በቀር በምድር ያለውን ሣር ቢሆንም ወይም ማናቸውንም የለመለመ ነገር ወይም ማናቸውንም ዛፍ እንዳይጐዱ ተነገራቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios