Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 6:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 በጉያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 ለመሆኑ ልብሱ ሳይቃጠል፣ በጕያው እሳት መያዝ የሚችል ሰው አለን?

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 በጉያው እሳት ይዞ ልብሱ የማይቃጠልበት ሰው አለን?

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 በጕያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 6:27
5 Referências Cruzadas  

የሴተኛ ዐዳሪዋ ዋጋ እስከ አንዲት እንጀራ ነው፥ አመንዝራም ሴት የሰውን ሕይወት ታጠምዳለች።


በፍም ላይ የሚሄድ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?


እንዲሁም ምላስ ትንሽ የሰውነት ክፍል ሆና ሳለች በታላላቅ ነገሮች ትኩራራለች፤ ትልቅ ጫካ በትንሽ እሳት እንዴት ተቃጥሎ እንደሚጠፋ አስተውሉ፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios