Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 5:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 መንገድህን ከእርሷ አርቅ፥ ወደ ቤትዋም ደጅ አትቅረብ፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 መንገድህን ከርሷ አርቅ፤ በደጃፏም አትለፍ፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 እንደዚህች ካለችው ሴት ራቅ፤ ወደ ቤትዋ ደጃፍ እንኳ አትቅረብ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 መንገድህን ከእርስዋ አርቅ፥ ወደ ቤቷም ደጅ አትቅረብ፥

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 5:8
9 Referências Cruzadas  

በክፉዎች መንገድ አትግባ፥ በመጥፎ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ።


ከእርሷ ራቅ፥ አትሂድባትም፥ ራቅ በል ተዋትም።


ክብርህን ለሌላ እንዳትሰጥ፥ ዕድሜህንም ለጨካኝ፥


ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል በጎዳናዋ አትሳት።


በአደባባይ ሲሄድ በቤትዋም አቅራቢያ ሲያልፍ፥ የቤትዋን መንገድ ይዞ ወደ እርሷ አቀና፥


በቤትዋ ደጅ በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ በወንበር ላይ ትቀመጣለች፥


ከክፉ አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን።’


ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፤ ይልቁን ግለጡት፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios