Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 31:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ልጄ ሆይ፥ ምንድነው? የሆዴ ልጅ ሆይ፥ ምንድነው? የስእለቴ ልጅ ሆይ፥ ምንድነው?

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 “ልጄ ሆይ፤ የማሕፀኔ ልጅ ሆይ፤ የስእለቴ ልጅ ሆይ፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 “በስእለት የወለድኩህ ልጄ ልሙኤል ሆይ! ስማኝ፦ አድምጠኝ፤

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 31:2
4 Referências Cruzadas  

እናቱ ያስተማረችው የማሣ ንጉሥ፥ የልሙኤል ቃል።


በውኑ ሴት ከማኅፀንዋ የተወለደው ሕጻን ልጇን ትረሳለች? ርህራሄ አልባስ እስክመሆን ትደርሳለች? አዎን፥ እርሷ ትረሳ ይሆናል፥ እኔ ግን አልረሳሽም።


እንዲህም ብላ ስእለት ተሳለች፤ “የሠራዊት ጌታ ሆይ፤ የአገልጋይህን መዋረድ ተመልክተህ ብታስበኝ፥ ለአገልጋይህም ወንድ ልጅ ብትሰጣት፥ በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ለጌታ እሰጠዋለሁ፤ ምላጭም በራሱ ላይ አያርፍም።”


ስለዚህ እኔም ለጌታ እሰጠዋለሁ፤ በሕይወት ዘመኑም ሁሉ ለጌታ የተሰጠ ይሆናል።” እርሱም በዚያ ለጌታ ሰገደ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios