Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 31:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 እርሷ እንደ ነጋዴ መርከብ ናት፥ ከሩቅ አገር ምግብዋን ትሰበስባለች።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 እንደ ንግድ መርከብ፣ ምግቧን ከሩቅ ትሰበስባለች።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 እንደ ነጋዴ መርከብ ወደ ሩቅ ስፍራዎች በመሄድ ልዩ ልዩ ዐይነት ምግቦችን ትሰበስባለች።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 31:14
6 Referências Cruzadas  

ከኦፊርም ወርቅ ያመጡ የኪራም ባርያዎችና የሰሎሞን ባርያዎች የሰንደል እንጨትና የከበረ ዕንቁ ደግሞ አመጡ።


የበግ ጠጉርና የተልባ እግር ትፈልጋለች፥ በእጆችዋም ደስ ብሎአት ትሠራለች።


የበፍታ ልብስ እየሠራች ትሸጣለች፥ ለነጋዴም ድግ ትሸጣለች።


የቤትዋንም ሰዎች አካሄድ በደኅና ትመለከታለች፥ የሀኬትንም እንጀራ አትበላም።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios