Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 27:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ግልጽ ተግሣጽ ከተሰወረ ፍቅር ይሻላል።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 የተገለጠ ዘለፋ፣ ከተደበቀ ፍቅር ይሻላል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 በግልጽ የሚነገር ተግሣጽ ከተሰወረ ፍቅር ይሻላል።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 27:5
5 Referências Cruzadas  

በምላሱ ከሚሸነግል ይልቅ ሰውን የሚገሥጽ በኋላ ሞገስ ያገኛል።


“ወንድምህን በልብህ አትጥላው፤ በባልንጀራህ ምክንያት ኃጢአት እንዳይሆንብህ በጽኑ ገሥጸው።


“ወንድምህ ቢበድልህ፥ ሄደህ አንተና እርሱ ብቻችሁን ሆናችሁ ገሥጸው። ቢሰማህ፥ ወንድምህን ታተርፈዋለህ፤


ነገር ግን እነርሱ ከወንጌሉ እውነት ጋር በቅንነት እንዳልሄዱ ባየሁ ጊዜ፥ በሁሉም ፊት ኬፋን እንዲህ አልሁት፦ “አንተ አይሁዳዊ ሆነህ ሳለ እንደ አይሁድ ሳይሆን እንደ አሕዛብ የምትኖር ከሆነ፥ አሕዛብ አይሁድ እንዲሆኑ ለምን ታስገድዳቸዋለህ?”


ሌሎቹ ደግሞ እንዲፈሩ፥ ኃጢአት የሚሠሩትን በሁሉ ፊት ገሥጽ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios