Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 22:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 የቀድሞ አባቶችህ ያስቀመጡትን፣ የጥንቱን የወሰን ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 የቀድሞ አባቶችህ ያኖሩትን የወሰን ምልክት አትለውጥ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን ድንበር አታፍርስ።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 22:28
5 Referências Cruzadas  

የድንበሩን ምልክት የሚያፈርሱ አሉ፥ መንጋዎቹን ቀምተው ያሰማራሉ።


የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፍልስ፥ ወደ ድሀ አደጎች እርሻ አትግባ፥


እንደ ክፉ ሰው በጻድቅ ቤት ላይ አትሸምቅ፥ ማደሪያውንም አታውክ።


“አምላክህ ጌታ እንድትወርሳት በሚሰጥህ ምድር ውስጥ ለአንተ በሚተላለፍልህ ርስት ላይ የቀድሞ ሰዎች ያስቀመጡትን የባልጀራህን የድንበር ምልክት አታንሣ።


“‘የባልንጀራውን የድንበር ምልክት ከቦታው የሚያንቀሳቅስ የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios