Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 22:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 መንገዱን ተምረህ፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳታገኝህ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 አለዚያ መንገዱን ትማራለህ፤ ራስህም ትጠመድበታለህ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 የእርሱን ጠባይ ከተማርክ አትላቀቅም።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 መንገዱን እንዳትማር፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳያገኝህ።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 22:25
5 Referências Cruzadas  

ከአሕዛብም ጋር ተደባለቁ፥ ሥራቸውንም ተማሩ።


ከጠቢባን ጋር የሚሄድ ጠቢብ ይሆናል፥ የሰነፎች ባልንጀራ ግን ክፉ መከራን ይቀበላል።


በክፉዎች መንገድ አትግባ፥ በመጥፎ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ።


አትሳቱ፤ “መጥፎ ጓደኝነት መልካሙን ጠባይ ያበላሻል።”


የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ፤ በእነርሱ ላይ የተለበጠውን ብር ወይም ወርቅ አትመኝ፥ በጌታ አምላካችሁም ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios