Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 33:45 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

45 በዒዬዓባሪም ተጉዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

45 ከጋይም ተነሥተው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

45 ከዓባሪም ተነሥተው በመጓዝ በዲቦንጋድ ሰፈሩ፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

45 ከጋ​ይም ተጕ​ዘው በዲ​ቦ​ን​ጋድ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

45 ከጋይም ተጕዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 33:45
6 Referências Cruzadas  

ከዚያም ተጉዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።


በበትረ መንግሥት በከዘራቸውም የሕዝብ አዛውንቶች የቈፈሩት፥ አለቆችም የማሱት ጉድጓድ። እነርሱም ከምድረ በዳም ወደ መቴና ተጓዙ፤


የጋድም ልጆች ዲቦንን፥ አጣሮትን፥ አሮዔርን ሠሩ፤


ከአቦትም ተጉዘው በሞዓብ ዳርቻ ባለው በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።


ከዲቦንጋድም ተጉዘው በዓልሞንዲብላታይም ሰፈሩ።


በኣላ፥ ዒዪም፥ ዓጼም፥


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios