Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 33:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ከሐሽሞናም ተጉዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ከሐሽሞና ተነሥተው በምሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ከሐሽሞና ተነሥተው በመጓዝ በሞሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ከኤ​ሴ​ም​ናም ተጕ​ዘው በመ​ሱ​ሩት ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 ከሐሽሞናም ተጕዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 33:30
5 Referências Cruzadas  

ሙሴም አሮን የለበሰውን ልብስ አወለቀ፥ ልጁንም አልዓዛርን አለበሰው፤ አሮንም በዚያ በተራራው ራስ ላይ ሞተ፤ ሙሴና አልዓዛርም ከተራራው ወረዱ።


ከሚትቃም ተጉዘው በሐሽሞና ሰፈሩ።


ከሞሴሮትም ተጉዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።


ወንድምህ አሮን በሖር ተራራ ላይ እንደ ሞተና ወደ ወገኖቹ እንደ ተሰበሰበ ሁሉ፥ አንተም በወጣህበት በዚያ ተራራ ላይ ሙት፥ ወደ ወገኖችህም ተሰብሰብ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios