Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 33:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ከሬሞን ዘፋሬስም ተጉዘው በልብና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ከሬሞን ዘፋሬስ ተነሥተው በልብና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ከሪሞንፔሬዝ ተነሥተው በመጓዝ በሊብና ሰፈሩ

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ከሬ​ሞት ዘፋ​ሬ​ስም ተጕ​ዘው በል​ብና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ከሬሞን ዘፋሬስም ተጕዘው በልብና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 33:20
6 Referências Cruzadas  

ራፋስቂስም ተመለሰ፤ የአሦርም ንጉሥ ከለኪሶ እንደ ራቀ ሰምቶ ስለ ነበር በልብና ከተማ ሲዋጋ አገኘው።


ሙሴም ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ ወደ ጦርነት ላከ፤ እነርሱንና የካህኑን የአልዓዛርን ልጅ ፊንሐስን ወደ ጦርነት ላካቸው፤ የመቅደሱንም ዕቃ የሚነፋውንም የማስጠንቀቂያ መለከት በእጁ ሰጠው።


ከሪትማም ተጉዘው በሬሞን ዘፋሬስ ሰፈሩ።


ከልብናም ተጉዘው በሪሳ ሰፈሩ።


በዮርዳኖስ ማዶ በምድረ በዳ፥ በዓረባ ትይዩ በሆነው ሱፍ ፊት ለፊት፥ በፋራን እና በጦፌልም፥ በላባንም በሐጼሮትም በዲዛሃብም መካከል ሳሉ፥ ሙሴ ለእስራኤል ሁሉ የነገራቸው ቃል ይህ ነው።


ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከመቄዳ ወደ ልብና አለፉ፥ ልብናንም ወጉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios