Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ነህምያ 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ኢየሩሳሌም ደረስሁ፥ በዚያም ሦስት ቀን ያህል ተቀመጥሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 እኔም ወደ ኢየሩሳሌም ሄድሁ፤ በዚያም ሦስት ቀን ከቈየሁ በኋላ፣

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 እኔም ወደ ኢየሩሳሌም ሄጄ ሦስት ቀን እዚያ ከቈየሁ በኋላ

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ደረ​ስሁ፤ በዚ​ያም ሦስት ቀን ተቀ​መ​ጥሁ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ወደ ኢየሩሳሌምም ደረስሁ፤ በዚያም ሦስት ቀን ያህል ተቀመጥሁ።

Ver Capítulo Cópia de




ነህምያ 2:11
2 Referências Cruzadas  

ወደ ኢየሩሳሌም ደረስን፥ በዚያም ሦስት ቀን ቆየን።


በሌሊት ተነሣሁ፥ እኔና ከእኔም ጋር ጥቂት ሰዎች ነበሩ፤ ነገር ግን አምላኬ ለኢየሩሳሌም እንዳደርገው በልቤ ያስቀመጠውን ነገር ለማንም አልተናገርኩም። ተቀምጬበት ከነበረው እንስሳ በቀር ከእኔ ጋር ምንም እንስሳ አልነበረም።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios