Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ነህምያ 12:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ከሒልቂያ ሐሻብያ፥ ከይዳዕያ ናትናኤል።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ከኬልቅያስ፣ ሐሸብያ፤ ከዮዳኤ፣ ናትናኤል።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ከኬ​ል​ቅ​ያስ ሐሳ​ብያ፥ ከኢ​ዳ​ዕያ ናት​ና​ኤል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 ከኬልቅያስ ሐሸብያ፥ ከዮዳኤ ናትናኤል።

Ver Capítulo Cópia de




ነህምያ 12:21
4 Referências Cruzadas  

ከዚያም በኋላ ወደ ሕዝቅያስ መልእክት ላኩበት፤ ሕዝቅያስም ባለሟሎቹ የሆኑ ሦስት ባለ ሥልጣኖች ሄደው እንዲገናኙአቸው አዘዘ፤ እነርሱም የቤተ መንግሥቱ ኃላፊ የሆነ የሒልቂያ ልጅ ኤልያቄም፥ እንዲሁም የቤተ መንግሥት ጸሐፊ የሆነው ሼብናና የቤተ መዛግብት ኃላፊ የሆነው የአሳፍ ልጅ ዮአሕ ነበሩ፤


ከሳላይ ቃላይ፥ ከዓሞቅ ዔቤር፥


ከሌዋውያኑም በኤልያሺብ፥ ዮያዳዕ፥ ዮሐናን፥ ያዱዓ ዘመን የአባቶች መሪዎችና ካህናቱ በፋርሳዊው በዳርዮስ ዘመነ መንግሥት ተመዝግበው ነበር።


ከይሳኮር የሶገር ልጅ ናትናኤል፥


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios