Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማቴዎስ 6:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤

Ver Capítulo Cópia de




ማቴዎስ 6:11
12 Referências Cruzadas  

ከተናገራቸው ትእዛዛት አልኮበለልኩም፥ የአፉን ቃል በልቤ ደብቄአለሁ።


የሚፈሩት ምንም አያጡምና ቅዱሳኑ ሁሉ፥ ጌታን ፍሩት።


ከንቱነትንና ሐሰተኛነትን ከእኔ አርቃቸው፥ ድህነትንና ሀብታምነትን አትስጠኝ፥ የሚያስፈልገኝን እንጀራ ስጠኝ፥


እርሱ ከፍ ባለ ሥፍራ ይቀመጣል፤ ጠንካራ አምባ መጠጊያው ይሆናል፤ እንጀራም ይሰጠዋል፥ ውኃውም የማታቋርጥ ትሆናለች።


እርሱ ግን “‘ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም’ ተብሎ ተጽፎአል” ሲል መለሰለት።


የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤


እንደነዚህ ያሉትንም ሥራቸውን በጸጥታ እየሠሩ የገዛ እንጀራቸውን እንዲበሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እናዛቸዋለን፤ እንመክራቸዋለንም።


ነገር ግን ምግብና ልብስ ካሉን እነዚህ ይበቁናል።


እርሷም በሞዓብ ምድር ሳለች ጌታም ሕዝቡን እንደ ጐበኘ እህልም እንደሰጣቸው ስለ ሰማች፥ ከሞዓብ ምድር ልትመለስ ከሁለቱ ምራቶችዋ ጋር ተነሣች።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios