Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማቴዎስ 22:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 ሕዝቡም ይህንን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo Cópia de




ማቴዎስ 22:33
8 Referências Cruzadas  

ይህንንም ሰምተው ተደነቁ፤ ትተውትም ሄዱ።


ኢየሱስም፥ “የቄሣርን ለቄሣር፥ የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር ስጡ” አላቸው። እነርሱም በእርሱ ተደነቁ።


ሰንበትም በደረሰ ጊዜ፥ በምኵራብ ያስተምር ጀመር፤ የሰሙትም ብዙ ሰዎች ተደነቁ። እነርሱም እንዲህ አሉ፤ “ይህ ሰው እነዚህን ነገሮች ከየት አገኛቸው? ይህ የተሰጠው ጥበብ ምንድነው? ደግሞም እነዚህ ታምራት እንዴት በእጁ ይደረጋሉ


የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሶቹ ተገረሙ።


ሁሉም ይመሰክሩለት ነበር፤ ከአፉም ከሚወጡት ቃላት ጸጋ የተነሣ እየተደነቁ፦ “ይህ የዮሴፍ ልጅ አይደለምን?” ይሉ ነበር።


ዘቦቹም “እንደዚህ ሰው ማንም ከቶ አልተናገረም፤” ብለው መለሱ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios