Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሉቃስ 24:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ገብተውም የጌታን የኢየሱስን አስከሬን አላገኙም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ወደ ውስጥ ዘልቀው በገቡ ጊዜ ግን የጌታ ኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 ወደ ውስጥ በገቡ ጊዜ ግን የጌታ ኢየሱስን አስከሬን አላገኙም።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ገብ​ተ​ውም የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱ​ስን ሥጋ አላ​ገ​ኙም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።

Ver Capítulo Cópia de




ሉቃስ 24:3
6 Referências Cruzadas  

ደቀመዛሙርቱ ወደ ማዶ በሚሻገሩበት ጊዜ እንጀራ መያዝን ረስተው ነበር።


ድንጋዩንም ከመቃብሩ ወዲያ ተንከባሎ አገኙት፤


አስከሬኑንም ባጡ ጊዜ ‘ሕያው ነው’ የሚሉ መላእክትን በራእይ አየን ሲሉ መጥተው ነበር።


ጌታም ባያት ጊዜ ራራላትና፦ “አታልቅሽ፤” አላት።


ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።”


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios