Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሉቃስ 24:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ድንጋዩንም ከመቃብሩ ወዲያ ተንከባሎ አገኙት፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ድንጋዩም ከመቃብሩ ደጃፍ ተንከባልሎ አገኙት፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 መቃብሩ የተዘጋበትን ድንጋይ ከመቃብሩ ወዲያ ተንከባሎ አገኙት።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ያቺ​ንም ድን​ጋይ ከመ​ቃ​ብሩ ላይ ተን​ከ​ባ​ልላ አገ​ኙ​አት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ድንጋዩንም ከመቃብሩ ተንከባሎ አገኙት፥

Ver Capítulo Cópia de




ሉቃስ 24:2
9 Referências Cruzadas  

እነሆ የጌታ መልአክ ከሰማይ ስለ ወረደ ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ መጥቶም ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ።


ነገር ግን ከሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን እጅግ ማልደው፥ ያዘጋጁትን ሽቱ ይዘው ወደ መቃብሩ መጡ።


ገብተውም የጌታን የኢየሱስን አስከሬን አላገኙም።


ኢየሱስም በድጋሚ በጥልቅ ኀዘን ተውጦ ወደ መቃብሩ መጣ፤ መቃብሩም ዋሻ ነበረ፤ ድንጋይም ተገጥሞበት ነበር።


ድንጋዩንም አነሡት። ኢየሱስም ዐይኖቹን ወደ ላይ አንሥቶ እንዲህ አለ፥ “አባት ሆይ! ስለ ሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios