Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሉቃስ 22:71 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

71 እነርሱም “ራሳችን ከአፉ ሰምተናልና ከእንግዲህ ወዲህ ምን ምስክር ያስፈልገናል?” አሉ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

71 እነርሱም፣ “ከእንግዲህ ሌላ ምስክር ምን ያስፈልገናል? ራሳችን ከገዛ አንደበቱ ሰምተናልና” አሉ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

71 እነርሱም “እንግዲህ ምን ምስክር ያስፈልገናል? እነሆ፥ ከአፉ የወጣውን ቃል እኛ ራሳችን ሰምተናል!” አሉ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

71 እነ​ር​ሱም፥ “ስለ እርሱ ምን ምስ​ክር እን​ሻ​ለን? እኛ ራሳ​ችን ሲና​ገር ሰም​ተ​ናል” አሉ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

71 እነርሱም፦ ራሳችን ከአፉ ሰምተናልና ከእንግዲህ ወዲህ ምን ምስክር ያስፈልገናል? አሉ።

Ver Capítulo Cópia de




ሉቃስ 22:71
4 Referências Cruzadas  

ሁላቸውም “እንግዲያስ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህን?” አሉት። እርሱም “እኔ እንደሆንሁ እናንተ እየተናገራችሁ ነው” አላቸው።


የተሰበሰቡት በሙሉ ተነሥተው ወደ ጲላጦስ ወሰዱትና


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios