Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሉቃስ 20:43 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

43 ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስካደርግልህ ድረስ” ይላልና፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

43 ጠላቶችህን፣ ለእግርህ መረገጫ እስከማደርግልህ ድረስ።” ’

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

43 ጠላ​ቶ​ች​ህን ከእ​ግ​ርህ ጫማ በታች እስከ አደ​ር​ጋ​ቸው ድረስ’ ብሏል።

Ver Capítulo Cópia de




ሉቃስ 20:43
9 Referências Cruzadas  

የዳዊት መዝሙር። ጌታ ጌታዬን፦ “ጠላቶችህን ለእግርህ መቀመጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው።”


በፊቱም የኢትዮጵያ ሰዎች ይሰግዳሉ፥ ጠላቶቹም አፈር ይልሳሉ።


ነገር ግን እነዚያን በላያቸው እንድነግሥ ያልፈለጉትን ጠላቶቼን ወደዚህ አምጡአቸው፤ በፊቴም እረዱአቸው።’”


እንግዲህ ዳዊት እራሱ “ጌታ ብሎ ይጠራዋል፤ ታዲያ እንዴት ልጁ ይሆናል?”


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios