Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘሌዋውያን 25:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ስድስት ዓመት እርሻህን ትዘራለህ፥ ስድስት ዓመትም የወይን ተክልህን ግረዝ ፍሬዋንም ሰብስብ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ስድስት ዓመት በዕርሻህ ላይ ዝራ፤ ስድስት ዓመት ወይንህን ግረዝ፤ ፍሬውንም ሰብስብ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 በስድስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ዘርህን ትዘራለህ፤ የወይን ተክልህን ትገርዛለህ፤ እህልህን ትሰበስባለህ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ስድ​ስት ዓመት እር​ሻ​ህን ትዘ​ራ​ለህ፤ ስድ​ስት ዓመ​ትም ወይ​ን​ህን ትቈ​ር​ጣ​ለህ፤ ፍሬ​ዋ​ንም ትሰ​በ​ስ​ባ​ለህ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 ስድስት ዓመት እርሻህን ዝራ፥ ስድስት ዓመትም ወይንህን ቍረጥ ፍሬዋንም አግባ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘሌዋውያን 25:3
3 Referências Cruzadas  

“ስድስት ዓመት ምድርህን ዝራ፥ ምርትዋንም ሰብስብ፤


በሰባተኛው ዓመት ግን ተዋት አሳርፋትም፤ የሕዝብህ ድሆች ይበሉታል፤ እነርሱ ያስቀሩትንም የሜዳ እንስሳ ይብላው። በወይንህና በወይራህም ላይ እንዲሁ አድርግ።


“ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ለእነርሱ ተናገር፦ እኔ ወደምሰጣችሁ ምድር በገባችሁ ጊዜ ምድሪቱ ለጌታ ሰንበት ታድርግ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios