Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሰቈቃወ 3:46 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

46 ዔ። ጠላቶቻችን ሁሉ አፋቸውን ኣላቀቁብን።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

46 “ጠላቶቻችን ሁሉ፣ አፋቸውን በእኛ ላይ ከፈቱ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

46 “ጠላቶቻችን ሁሉ አፋቸውን ከፈቱብን

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

46 ዔ። ጠላ​ቶ​ቻ​ችን ሁሉ በእኛ ላይ አፋ​ቸ​ውን ከፈቱ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

46 ዔ። ጠላቶቻችን ሁሉ አፋቸውን ኣላቀቁብን።

Ver Capítulo Cópia de




ሰቈቃወ 3:46
10 Referências Cruzadas  

ብዙ በሬዎች ከበቡኝ፥ የሰቡትም የባሳን ፍሪዳዎች አገቱኝ፥


እንደ ነጣቂና እንደሚያገሣ አንበሳ በላዬ አፋቸውን ከፈቱ።


አሕዛብ፦ “አምላካቸው ወዴት ነው?” ለምን ይበሉ፥ የፈሰሰውን የባርያዎችህን ደም በቀል በዐይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ።


ለጎረቤቶቻችንም ስድብ ሆንን፥ በዙሪያችንም ላሉ መሳቂያና መሳለቂያ።


በእስራኤል ልጆች መካከል ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ውሻ ምላሱን አያንቀሳቅስባቸውም ይህም ጌታ በግብጽና በእስራኤል መካከል እንደለየ እንድታውቁ ነው።


ዔ። ጠላቶችሽ ሁሉ አፋቸውን አላቀቁብሽ፥ እያፍዋጩና ጥርሳቸውን እያፋጩ፦ ውጠናታል፥ ነገር ግን ተስፋ ያደረግናት ቀን ይህች ናት፥ አግኝተናታል አይተናትማል ይላሉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios