Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሰቈቃወ 3:45 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

45 በአሕዛብ መካከል ጉድፍና ውዳቂ አደረግኸን።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

45 በአሕዛብ መካከል፣ አተላና ጥራጊ አደረግኸን።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

45 በሕዝቦች መካከል እንደ ጒድፍና ጥራጊ አደረግኸን።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

45 እን​ድ​ና​ዝ​ንና እን​ዳ​ና​ይም በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል አስ​ቀ​መ​ጥ​ኸን።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

45 በአሕዛብ መካከል ጕድፍና ውዳቂ አደረግኸን።

Ver Capítulo Cópia de




ሰቈቃወ 3:45
8 Referências Cruzadas  

ሳምኬት። መንገድ አላፊዎች ሁሉ እጃቸውን ያጨበጭቡብሻልና፦ በውኑ የውበት ፍጻሜና የምድር ሁሉ ደስታ የሚሉአት ከተማ ይህች ናትን? እያሉ፥ በኢየሩሳሌም ሴት ልጅ ላይ ያፍዋጫሉ፥ ራሳቸውንም ያነቃንቃሉ።


ለወገኔ ሁሉ ማላገጫ ቀኑንም ሁሉ መሳለቂያ ሆንሁ።


ዔ። ጠላቶቻችን ሁሉ አፋቸውን ኣላቀቁብን።


ክፉ ሲናገሩን በትሕትና እንመልስላቸዋለን፤ እስከ አሁን ድረስ የዚህ ዓለም ጥራጊ የሁሉም ጉድፍ ሆነናል።


ጌታም ራስ እንጂ ጅራት አያደርግህም። ዛሬ የምሰጥህን የጌታ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ብትታዘዝ በጥንቃቄም ብትጠብቅ ሁልጊዜም በላይ እንጂ እታች አትሆንም።


ጌታ እንድትገባ በሚያደርግበት ምድር ለአሕዛብ ሁሉ ድንጋጤ፥ መቀለጃና መዘባበቻ ትሆናለህ።


እርሱ ያበድርሃል፤ አንተም ትበደረዋለህ። እርሱ ራስ ይሆናል፤ አንተ ግን ጅራት ትሆናለህ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios