Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሰቈቃወ 3:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 ጸሎት እንዳያልፍ፣ ራስህን በደመና ሸፈንህ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

44 ጸሎት አልፎ ሊገባ በማይችልበት ራስህን ጥቅጥቅ ባለ ደመና ሸፈንክ። መኖሪያህን በደመና ሸፈንክ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

44 ጸሎ​ታ​ችን እን​ዳ​ያ​ርግ ራስ​ህን በደ​መና ከደ​ንህ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

44 ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ።

Ver Capítulo Cópia de




ሰቈቃወ 3:44
8 Referências Cruzadas  

አቤቱ፥ መልሰን፥ ፊትህንም አብራ፥ እኛም እንድናለን።


የሠራዊት አምላክ አቤቱ፥ በሕዝብህ ጸሎት ላይ እስከ መቼ ትቈጣለህ?


ደመና ጭጋግም በዙሪያው ናቸው፥ ጽድቅና ፍርድ የዙፋኑ መሠረት ናቸው።


ጌታም፦ “ለዚህ ሕዝብ ስለ መልካም አትጸልይላቸው።


ጌታም እንደዚህ አለኝ፦ “ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም እንኳ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አያዘነብልም፤ ከፊቴ አስወጣቸው፤ ይሂዱ።


አሌፍ። ጌታ በቁጣው የጽዮንን ሴት ልጅ እንደምን አደመናት! የእስራኤልን ውበት ከሰማይ ወደ ምድር ጣለ፥ በቁጣውም ቀን የእግሩን መረገጫ አላሰበም።


በጠራሁና በጮኽሁ ጊዜ ጸሎቴ ከለከለ።


እኔ ስጠራቸው እነርሱ አልሰሙኝም፥ እንዲሁ እነርሱ በሚጠሩኝ ጊዜ እኔ አልሰማቸውም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios