Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሰቈቃወ 3:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

35 የሰውን ፍርድ በልዑል ፊት ይመልስ ዘንድ፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

35 በልዑል ፊት፣ ሰው መብቱ ሲነፈገው፣

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

35 ልዑል እግዚአብሔር እያየ ሰብአዊ መብት በሚጣስበት ጊዜ፥

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

35 የሰ​ውን ፍርድ በል​ዑል ፊት ይመ​ልስ ዘንድ፥

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

35 የሰውን ፍርድ በልዑል ፊት ይመልስ ዘንድ፥

Ver Capítulo Cópia de




ሰቈቃወ 3:35
6 Referências Cruzadas  

ተናጋሪ ሰው በምድር ውስጥ አይጸናም፥ ዓመፀኛን ሰው ክፋት ለጥፋት ይፈልገዋል።


ኀጥኡን የሚያጸድቅና በጻድቁ ላይ የሚፈርድ፥ ሁለቱ በጌታ ዘንድ አስጸያፊዎች ናቸው።


የድኾችን መብት ለሚገፉ፤ የተጨቈነውን ሕዝቤን ፍትሕ ለሚያዛቡ፤ መበለቶችን ለሚበዘብዙ፤ ወላጅ የሌላቸውን ልጆች ለሚመዘብሩ ወዮላቸው!


ላሜድ። በምድር የተጋዙትን ሁሉ ከእግሩ በታች ይረግጣቸው ዘንድ፥


“በሰዎች መካከል ጠብ ቢነሣና ወደ ፍርድ አደባባይ ቢሄዱ፥ ዳኞች ተበዳይን ነጻ፥ በዳይን ግን ጥፋተኛ በማድረግ የፍርድ ውሳኔ ይስጡ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios