Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሰቈቃወ 3:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ሰው በታናሽነቱ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 ሰው በወጣትነቱ፣ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 ሰው በወጣትነቱ መከራን በትዕግሥት ቢቀበል መልካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 ሰው በታ​ና​ሽ​ነቱ ቀን​በር ቢሸ​ከም መል​ካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 ሰው በታናሽነቱ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de




ሰቈቃወ 3:27
8 Referências Cruzadas  

ሥርዓትህን እማር ዘንድ ያስጨነቅኸኝ መልካም ሆነልኝ።


በልብ ጥበብን እንድንማር፥ ቀኖቻችንን እንዴት እንደምንቆጥር እንዲህ አስታውቀን።


ለክፉ ሰው ጉድጓድ እስኪቈፈር ድረስ ከአስከፊ ዘመናት ይወገድ ዘንድ፥ አቤቱ፥ አንተ የገሠጽኸው ሕግህንም ያስተማርኸው ሰው ብፁዕ ነው።


የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጉብዝናህ ወራት ፈጣሪህን አስብ፥ ደስ አያሰኙም የምትላቸውም ዓመታት ሳይደርሱ፥


ሰው ዝም ብሎ የእግዚአብሔርን ማዳን ተስፋ ቢያደርግ መልካም ነው።


ዮድ። እርሱ አሸክሞታልና ዝም ብሎ ለብቻው ይቀመጥ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios