Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዮሐንስ 7:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 የአይሁድ የዳስ በዓል በተቃረበ ጊዜ ግን፣

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 በዚያን ጊዜ የአይሁድ የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 የአ​ይ​ሁ​ድም የዳስ በዓ​ላ​ቸው ደርሶ ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር።

Ver Capítulo Cópia de




ዮሐንስ 7:2
10 Referências Cruzadas  

የእስራኤልም ወንዶች ሁሉ የዳስ በዓል በሚከበርበት ኢታኒም ተብሎ በሚጠራው በሰባተኛው ወር ወደ ንጉሥ ሰሎሞን ተሰበሰቡ።


በዚያም በቤተ መቅደሱ ሰሎሞንና የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ሰባት ቀን ሙሉ የዳስ በዓል አክብረው ሰነበቱ፤ በስተ ሰሜን ከሐማት መተላለፊያ አንሥቶ በስተ ደቡብ እስከ ግብጽ ድንበር ድረስ ካለው ምድር ሁሉ የመጣው ሕዝብ እጅግ ብዙ ነበር።


እንደተጻፈውም የዳስ በዓል አከበሩ፤ እንደ ሥርዓቱም የዕለቱን የሚቃጠል መሥዋዕት በዕለቱ በቍጥር አቀረቡ፤ የዕለቱን ነገር በዕለቱ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios