Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዮሐንስ 10:42 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

42 በዚያም ብዙዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42 በዚያም ስፍራ ብዙዎች በኢየሱስ አመኑ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

42 እዚያም ብዙ ሰዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 በዚ​ያም ብዙ ሰዎች አመ​ኑ​በት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

42 በዚያም ብዙዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Cópia de




ዮሐንስ 10:42
7 Referências Cruzadas  

ስለዚህ ወደ ማርያም ከመጡት፥ ኢየሱስም ያደረገውን ካዩት ከአይሁድ ብዙዎች በእርሱ አመኑ፤


ከዚህም ጋር ከአለቆች ደግሞ ብዙዎች በእርሱ አመኑ፤ ነገር ግን ከምኵራብ እንዳያስወጡአቸው በፈሪሳውያን ምክንያት አልመሰከሩለትም፤


በፋሲካ በዓልም በኢየሩሳሌም ሳሉ፥ ያደረገውን ምልክት ባዩ ጊዜ ብዙ ሰዎች በስሙ አመኑ፤


ሴቲቱም “ያደረግሁትን ሁሉ ነገረኝ፤” ብላ በመሰከረችው ቃል መሠረት፥ ከዚያች ከተማ፥ ብዙ የሰማርያ ሰዎች በእርሱ አመኑ።


በቃሉ ምክንያት ከፊተኞች ይልቅ ብዙ ሰዎች አመኑ፤


ከሕዝቡ ግን ብዙዎች አመኑበትና፥ “ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ይህ ሰው ካደረጋቸው ምልክቶች የሚበልጥ ያደርጋልን?” አሉ።


ይህን ሲናገር ብዙዎች በእርሱ አመኑ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios