Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 9:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34 ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 በትሩ ከእኔ ላይ በራቀ ነበር፤ ግር​ማ​ውም ባላ​ስ​ፈ​ራኝ ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 9:34
11 Referências Cruzadas  

ክብሩስ አያስፈራችሁምን? ግርማውስ አይወድቅባችሁምን?


ስለዚህ በፊቱ ደነገጥሁ፥ ባሰብሁም መጠን ፈራሁት።


የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፥ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም።”


እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”


“ስለዚህም ልቤ ተንቀጠቀጠ፥ ከስፍራውም ውጭ ዘለለ።


አንተ ሠርተኸኛልና ዝም አልሁ አፌንም አልከፈትሁም።


መቅሠፍትህን ከእኔ አርቅ፥ ከእጅህ ብርታት የተነሣ አልቄአለሁና።


ሥርዓቴንም ቢያረክሱ፥ ትእዛዜንም ባይጠብቁ፥


የቁጣህን ጽናት ማን ያውቃል? የቁጣህንስ ግርማ ማን ያውቃል?


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios