Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 39:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ጫጩቶቹም ደም ይጠጣሉ፥ በድን ባለበትም ስፍራ እርሱ በዚያ አለ።”

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ጫጩቶቹ ደም ይጠጣሉ፤ እርሱም በድን ካለበት አይታጣም።”

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 በዚህ ዐይነት ንስሮች በበድን ዙሪያ ይሰበሰባሉ፤ ጫጩቶቻቸውም ደሙን ይጠጣሉ።”

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ጫጭ​ቶ​ቹም ወደ ደም ይሮ​ጣሉ፥ በድን ወደ አለ​በ​ትም ስፍራ ወዲ​ያ​ውኑ ይደ​ር​ሳሉ።”

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 ጫጩቶቹም ደም ይጠጣሉ፥ በድን ባለባትም ስፍራ እርሱ በዚያ አለ።

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 39:30
4 Referências Cruzadas  

እግዚአብሔርም ቀጠለ፤ ኢዮብንም እንዲህ አለው፦


በድን ባለበት በዚያ አሞራዎች ይሰበሰባሉ።


ሲመልሱለትም “ጌታ ሆይ! ወዴት ነው?” አሉት። እርሱም “ሥጋ ወዳለበት በዚያ አሞራዎች ይሰበሰባሉ፤” አላቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios