Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 36:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 ደመናት ያዘንባሉ፥ በሰዎችም ላይ በገፍ ያፈሳሉ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 ደመናት ጠል ያንጠባጥባሉ፤ ዶፍም በሰው ላይ ይወርዳል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 ከደመናው ዝናብ እየጐረፈ ይወርዳል፤ በሰዎችም ላይ በብዛት ይዘንባል።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 የጥ​ንቱ ይበ​ቅ​ላል። ደመ​ናም በሟች ላይ ይጋ​ር​ዳል፥ ስፍር ቍጥር የሌ​ለው ዝናብ ይዘ​ን​ባል፥

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 ደመናት ያዘንባሉ፥ በሰዎችም ላይ በብዙ ያንጠባጥባሉ።

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 36:28
8 Referências Cruzadas  

የውኃውን ነጠብጣብ ወደ ላይ ይስባል፥ ዝናብም ከጉም ይንጠባጠባል፥


የደመናውንም መዘርጋት፥ የማደሪያውንም ነጐድጓድ የሚያስተውል ማን ነው?


በውኑ ለዝናብ አባት አለውን? ወይም የጠልን ነጠብጣብ የወለደ ማን ነው?


የውኆች ሙላት ይሸፍንህ ዘንድ። ቃልህን ወደ ደመናት ታነሣ ዘንድ ትችላለህን?


ትልምዋን ታረካለህ፥ ቦይዋንም ታስተካክላለህ፥ በነጠብጣብ ታለሰልሳታለህ፥ ቡቃያዋንም ትባርካለህ።


በእውቀቱ ቀላያት ተቀደዱ፥ ደመናትም ጠልን ያንጠባጥባሉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios