Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 33:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 እኔን መፍራት የለብህም፤ እጄም ሊከብድብህ አይገባም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 እኔን መፍራት አይገባህም፤ እኔ ተጽዕኖ ላሳድርብህ አልችልም።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 እነሆ፥ ግር​ማዬ አታ​ስ​ፈ​ራ​ህም፥ እጄም አት​ከ​ብ​ድ​ብ​ህም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 እነሆ፥ ግርማዬ አታስፈራህም፥ እጄም አትከብድብህም።

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 33:7
6 Referências Cruzadas  

እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።


“በጆሮዬ ተናግረሃል፥ የቃልህንም ድምፅ ሰምቻለሁ፤ እንዲህም ብለሃል፦


እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥ እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለም።


በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥


በቀንና በሌሊት እጅህ ከብዳብኛለችና፥ ጉልበቴ በበጋ ትኩሳት ዛለ።


እኔ ከታናሽነቴ ችግረኛ ለሞትም የቀረብሁ ነኝ፥ በአስደንጋጭ ነገሮችህ ተሰቃየሁ፤ ምንም አቅም የለኝም።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios