Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 3:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነሆ፥ ያ ሌሊት መካን ይሁን፥ እልልታ አይግባበት።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ያ ሌሊት መካን ይሁን፤ እልልታም አይሰማበት።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ያ ሌሊት ባዶ ይሁን፤ የደስታም ድምፅ አይሰማበት።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ለዚ​ያም ሌሊት ጭንቅ ይሁን፥ እል​ልታ ወይም ደስታ አይ​ግ​ባ​ባት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 እነሆ፥ ያ ሌሊት መካን ይሁን፥ እልልታ አይግባበት።

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 3:7
6 Referências Cruzadas  

ያን ሌሊት ጨለማ ይያዘው፥ በዓመቱ ቀኖች መካከል ደስ አይበለው፤ በወሮች ውስጥ ገብቶ አይቈጠር።


ሌዋታንን ለማንቀሳቀስ የተዘጋጁ ቀኑን የሚረግሙ ይርገሙት።


የከበሮው ሐሤት ቀርቷል፥ የደስተኞች ድምጽ ዝም ብሏል፥ የመሰንቆ ደስታ ቀርቶአል።


ምድሪቱም ባድማ ትሆናለችና ከይሁዳ ከተሞችና ከኢየሩሳሌም አደባባይ የእልልታን ድምፅና የደስታን ድምፅ፥ የሙሽራውን ድምፅና የሙሽራይቱን ድምፅ አጠፋለሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios