Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 29:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ለዐይነ ስውር ዐይን፥ መሄድ ለተሳነው እግር ነበርሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ለዕውራን ዐይን፣ ለዐንካሶችም እግር ነበርሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ለዕውሮች ዐይን፥ ለአንካሶችም እግር ነበርኩ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ለዕ​ው​ራን ዐይን፥ ለአ​ን​ካ​ሳ​ዎ​ችም እግር ነበ​ርሁ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ለዕውር ዓይን፥ ለአንካሳ እግር ነበርሁ።

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 29:15
4 Referências Cruzadas  

እነሆ፥ አንተ ብዙዎችን ታስተምር ነበር፥ የደከሙትንም እጆች ታበረታ ነበር፥


ሙሴም እንዲህ አለው፦ “እባክህ፥ በምድረ በዳ የምንሰፍርበትን አንተ ታውቃለህና፥ እንደ ዐይኖቻችንም ትሆንልናለህና አትተወን፤


ዕውሮች ያያሉ፤ አንካሶች ይራመዳሉ፤ ለምጻሞችም ይነጻሉ፤ ደንቆሮዎች ይሰማሉ፤ ሙታን ይነሣሉ፤ ለድሆችም ወንጌል ይሰበካል፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios