Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 15:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ከማይረባ ነገር፥ ወይስ ከማይጠቅም ንግግር ጋር ይዋቀሳልን?

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 በማይረባ ቃል፣ ፍሬ ቢስ በሆነም ንግግር ይከራከራልን?

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 ለመሆኑ ብልኅ ሰው ምንም በማይጠቅሙ ቃላትና ዋጋ በሌለው ንግግር ይከራከራልን?

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ከከ​ንቱ ነገር፥ ወይስ ከማ​ይ​ጠ​ቅም ንግ​ግር ጋር ይዋ​ቀ​ሳ​ልን?

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 ከማይረባ ነገር፥ ወይስ ከማይጠቅም ንግግር ጋር ይዋቀሳልን?

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 15:3
9 Referências Cruzadas  

“በውኑ ጠቢብ ሰው እንደ ነፋስ በሆነ እውቀት ይመልሳልን? ሆዱንስ በምሥራቅ ነፋስ ይሞላልን?


አንተም ፈሪሃ እግዚአብሔርን እስከ መተው ደርሰሃል፥ በእግዚአብሔርም ፊት አምልኮን ታስቀራለህ።


ለእያንዳንዱ እንዴት መልስ መስጠት እንደሚገባችሁ እንድታውቁ ንግግራችሁ ሁልጊዜ፥ በጨው እንደ ተቀመመ፥ በጸጋ ይሁን።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios