Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 1:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆችም ነበሩት።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 እርሱም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ነበሩት።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆችም ነበሩት።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ሰባ​ትም ወን​ዶች፥ ሦስ​ትም ሴቶች ልጆች ነበ​ሩት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ሰባትም ወንዶች ሦስትም ሴቶች ልጆች ተወልደውለት ነበር።

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 1:2
8 Referências Cruzadas  

“ዝም በሉ፥ እናገርም ዘንድ ተዉኝ፥ የፈለገ ነገር ይምጣብኝ።


ኢዮብም ስለ ወዳጆቹ ሲጸልይ ጌታ ምርኮውን መለሰለት፥ ጌታ ቀድሞ በነበረው ፋንታ በሁለት እጥፍ አሳድጎ ለኢዮብ ሰጠው።


ጌታም ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛውን ለኢዮብ ባረከ፥ ዐሥራ አራት ሺህም በጎች፥ ስድስት ሺህም ግመሎች፥ አንድ ሺህም ጥማድ በሬዎች፥ አንድ ሺህም እንስት አህዮች ነበሩት።


ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሆኑለት።


ባረካቸውም እጅግም በዙ፥ እንስሶቻቸውንም አላሳነሰባቸውም።


ሚስትህ በቤትህ እልፍኝ ውስጥ እንደሚያፈራ ወይን ናት፥ ልጆችህ በማዕድህ ዙሪያ እንደ ወይራ ቡቃያ ናቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios