Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኤርምያስ 23:38 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

38 ነገር ግን፦ ‘የጌታ ሸክም’ ብትሉ፥ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እኔ፦ ‘የጌታ ሸክም’ አትበሉ ብዬ ልኬባችኋለሁና፥ እናንተም ይህን ቃል፦ ‘የጌታ ሸክም’ ብላችኋልና

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

38 ‘የእግዚአብሔር ሸክም’ ብትሉ እንኳ፣ እግዚአብሔር ግን እንዲህ ይላል፤ ‘እኔ፣ “የእግዚአብሔር ሸክም” አትበሉ’ ብዬ ብነግራችሁም፣ እናንተ፣ ‘የእግዚአብሔር ሸክም’ ብላችኋል፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

38 ከእነርሱ መካከል ግን ትእዛዜን አፍርሰው፥ ‘የእግዚአብሔር ሸክም’ ብለው የሚናገሩ ከሆነ፥ ‘የእግዚአብሔር ሸክም አትበሉ’ ብዬ ብልክባቸውም እንኳ፥ እነርሱ ‘የእግዚአብሔር ሸክም’ ስላሉ

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

38 ነገር ግን፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሸክም” ብትሉ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “እኔ፦ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሸክም አት​በሉ ብዬ ልኬ​ባ​ች​ኋ​ለ​ሁና፥ እና​ን​ተም ይህን ቃል፦ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሸክም ብላ​ች​ኋ​ልና፥

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

38 ነገር ግን፦ የእግዚአብሔር ሸክም ብትሉ፥ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ፦ የእግዚአብሔር ሸክም አትበሉ ብዬ ልኬባችኋለሁና፥ እናንተም ይህን ቃል፦

Ver Capítulo Cópia de




ኤርምያስ 23:38
3 Referências Cruzadas  

ለነቢዩ እንዲህ ትለዋለህ፦ ‘ጌታ ምን መለሰልህ?’ ‘ጌታስ የተናገረው ምንድነው?’


ስለዚህ፥ እነሆ፥ ፈጽሜ እረሳችኋለሁ፥ እናንተንም ለእናንተና ለአባቶቻችሁም የሰጠኋትን ከተማ ከፊቴ እጥላለሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios