Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢሳይያስ 10:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ጌታ፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ የወሰነውን ጥፋት በምድር ሁሉ ላይ ያመጣል።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ የወሰነውን ጥፋት በምድር ሁሉ ላይ ይፈጽማልና።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 አዎ! የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር በሀገሪቱ በሞላ ቊርጥ ውሳኔ የሰጠበትን የጥፋት ፍርድ ያመጣል።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ያለ​ቀና የተ​ቈ​ረጠ ነገ​ርን በዓ​ለም ሁሉ በእ​ው​ነት ይፈ​ጽ​ማል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርም ያለቀ የተቈረጠ ነገርን በምድር ሁሉ መካከል ይፈጽማል።

Ver Capítulo Cópia de




ኢሳይያስ 10:23
8 Referências Cruzadas  

የጌታን ሥራ፥ በምድር ያደረገውንም ተኣምራት እንድታዩ ኑ።


አሁንም በምድር ሁሉ ላይ የሚጸናውን የጥፋት ትእዛዝ ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ ሰምቻለሁና እስራት እንዳይጸናባችሁ አታፊዙ።


ጌታ ፍርዱን በምድር ላይ በፍጥነትና ለመጨረሻ ጊዜ ያደርገዋልና።”


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios