Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዕብራውያን 4:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 በዚህ ስፍራም ደግሞ “ወደ ዕረፍቴ አይገቡም፤” ይላል፥፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ቀደም ባለው ክፍል ደግሞ፣ “ፈጽሞ ወደ ዕረፍቴ አይገቡም” ይላል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 እንዲሁም በዚሁ ስፍራ ላይ እንደገና “እኔ ወደምሰጣቸው የዕረፍት ቦታ ከቶ አይገቡም” ይላል።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ዳግ​መ​ኛም፥ “ወደ ዕረ​ፍቴ አይ​ገ​ቡም” ብሎ​አል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 በዚህ ስፍራም ደግሞ፦ ወደ ዕረፍቴ አይገቡም።

Ver Capítulo Cópia de




ዕብራውያን 4:5
3 Referências Cruzadas  

“ወደ ዕረፍቴም ጨርሶ አትገቡም” ስል በቁጣዬ ማልሁ።


በቍጣም እንደ ማልሁ፥ “ወደ ዕረፍቴ አይገቡም፥”


ሥራው ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ምንም እንኳ ቢፈጸም “እንዲህ ‘ወደ ዕረፍቴ አይገቡም፤’ ብዬ በቁጣዬ ማልሁ፤” እንዳለ፥ እኛስ ያመንን ወደ ዕረፍቱ እንገባለን።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios