Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘፍጥረት 21:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 አብርሃምም ሰባት ቄቦች በጎችን ለብቻቸው አቆመ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 አብርሃም ከመንጋው ሰባት እንስት በጎች ለየ፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 በዚያን ጊዜ አብርሃም ሰባት ሴት በጎችን ከመንጋው ለየ፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 አብ​ር​ሃ​ምም ሰባ ቄቦች በጎ​ችን ለብ​ቻ​ቸው አቆመ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 አብረሃምም ሰባት ቄቦች በጎችን ለብቻቸው አቆመ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘፍጥረት 21:28
3 Referências Cruzadas  

አብርሃምም በጎችንና ላሞችን አምጥቶ ለአቢሜሌክ ሰጠው፥ ሁለቱም ቃል ኪዳን አደረጉ።


አቢሜሌክም አብርሃምን ለብቻቸው ያቆምሃቸው እነዚህ ሰባት ቄቦች በጎች ምንድን ናቸው? አለው።


እርሱም፦ እኔ ይህችን የውኃ ጉድጓድ እንደቆፈርሁ ምስክር ይሆንልኝ ዘንድ እነዚህን ሰባት ቄቦች በጎች ከእጄ ትወስዳለህ አለው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios